Telegram Group & Telegram Channel
በኢትዮጵያ ለመጀመሪያ ጊዜ የረቀቀው የአጠቃላይ ትምህርት ህግ የህፃናት የመማር መብትን የሚያረጋግጥ ነው፡- ትምህርት ሚኒስቴር፡፡
------------------------------------------------------------------
የትምህርት ሚኒስቴር የተማሪዎችን የመማር መብትና ትምህርት የመከታተል ግዴታን ያካተተ ረቂቅ ህግ አዘጋጅቷል፡፡

የትምህርት ረቂቅ ህጉ የአጠቃላይ ትምህርት ተሳትፎን በማሳደግ ተማሪዎች አስፈላጊውን መሠረታዊ ዕውቀት፤ ክህሎትና አመለካከት ጨብጠው መልካም ዜጎች እንዲሆኑ የሚያስችል ነው፡፡

በረቂቅ ህጉ ዕድሜው ለትምህርት የደረሰ ማንኛውም ህጻን በመንግሥት ትምህርት ቤቶች ከቅድመ መደበኛ እስከ 8ኛ ክፍል ድረስ ትምህርትን በነፃ የመማር መብት እንዳለውና ትምህርቱንም የመከታተል ግዴታ ያለበት ሲሆን የሁለተኛ ደረጃ ትምህርትን ደግሞ በነፃ እንዲማር ይደነግጋል፡፡

በተጨማሪም ማንኛውም ወላጅ ወይም አሳዳጊ ልጁ ወይም የሚያስተዳድረው ልጅ ወደ ትምህርት ቤት የመላክና ትምህርቱን እንዲከታተል የማድረግ ግዴታ እንዳለበት በረቂቅ ህጉ ተመላክቷል፡፡

ተማሪዎች ትምህርታቸውን ያለማቋረጥ መከታተላቸውን ማረጋገጥ ደግሞ የትምህርት ቤቱ ግዴታ ነው፡፡

የህፃናትን የመማር መብት የሚያረጋግጠው ይህ ረቂቅ ህግ ውይይት እየተደረገበት ሲሆን በሚመለከተው አካል ሲፀድቅ ተግባራዊ ይደረጋል፡፡



tg-me.com/timhirt_minister/140
Create:
Last Update:

በኢትዮጵያ ለመጀመሪያ ጊዜ የረቀቀው የአጠቃላይ ትምህርት ህግ የህፃናት የመማር መብትን የሚያረጋግጥ ነው፡- ትምህርት ሚኒስቴር፡፡
------------------------------------------------------------------
የትምህርት ሚኒስቴር የተማሪዎችን የመማር መብትና ትምህርት የመከታተል ግዴታን ያካተተ ረቂቅ ህግ አዘጋጅቷል፡፡

የትምህርት ረቂቅ ህጉ የአጠቃላይ ትምህርት ተሳትፎን በማሳደግ ተማሪዎች አስፈላጊውን መሠረታዊ ዕውቀት፤ ክህሎትና አመለካከት ጨብጠው መልካም ዜጎች እንዲሆኑ የሚያስችል ነው፡፡

በረቂቅ ህጉ ዕድሜው ለትምህርት የደረሰ ማንኛውም ህጻን በመንግሥት ትምህርት ቤቶች ከቅድመ መደበኛ እስከ 8ኛ ክፍል ድረስ ትምህርትን በነፃ የመማር መብት እንዳለውና ትምህርቱንም የመከታተል ግዴታ ያለበት ሲሆን የሁለተኛ ደረጃ ትምህርትን ደግሞ በነፃ እንዲማር ይደነግጋል፡፡

በተጨማሪም ማንኛውም ወላጅ ወይም አሳዳጊ ልጁ ወይም የሚያስተዳድረው ልጅ ወደ ትምህርት ቤት የመላክና ትምህርቱን እንዲከታተል የማድረግ ግዴታ እንዳለበት በረቂቅ ህጉ ተመላክቷል፡፡

ተማሪዎች ትምህርታቸውን ያለማቋረጥ መከታተላቸውን ማረጋገጥ ደግሞ የትምህርት ቤቱ ግዴታ ነው፡፡

የህፃናትን የመማር መብት የሚያረጋግጠው ይህ ረቂቅ ህግ ውይይት እየተደረገበት ሲሆን በሚመለከተው አካል ሲፀድቅ ተግባራዊ ይደረጋል፡፡

BY Sport 360




Share with your friend now:
tg-me.com/timhirt_minister/140

View MORE
Open in Telegram


Sport 360 Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

The messaging service and social-media platform owes creditors roughly $700 million by the end of April, according to people briefed on the company’s plans and loan documents viewed by The Wall Street Journal. At the same time, Telegram Group Inc. must cover rising equipment and bandwidth expenses because of its rapid growth, despite going years without attempting to generate revenue.

Sport 360 from in


Telegram Sport 360
FROM USA